በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ኢትዮጵያ የውጭ ጉዳይ መስሪያቤት የሳውዲ የጊዜ ገደብ አንዲራዘም መጠየቁን አስታወቀ


ኢትዮጵያ የውጭ ጉዳይ መስሪያቤት የሳውዲ የጊዜ ገደብ አንዲራዘም መጠየቁን አስታወቀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:40 0:00

የሳውዲ አረቢያ መንግስት ህጋዊ ፈቃድ የሌላቸው ሰራተኞች ወደሀገራቸው እንዲመለሱ ያስቀመጠው የጊዜ ገደብ እንዲራዘም የኢትዮጵያ የውጭ ጉዳይ መስሪያ ቤት ጠይቀ። እስካሁን ወደ 80 ሺህ የሚሆኑ ለመመለስ የጎዞ ሰነድ የወሰዱ ሲሆን፤ ከ25ሺህ በላይ ወደ ኢትዮጵያ መመለሳቸውን የማህበረሰቡ መሪዎች ለአሜሪካ ድምጽ ሬድዮ ተናግረዋል።

XS
SM
MD
LG