በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ራዕይ ፓርቲ የኅዳሴ ግድብ ግንባታን እንደሚደግፍ አስታወቀ


ራዕይ ፓርቲ የኅዳሴ ግድብ ግንባታን እንደሚደግፍ አስታወቀ
ራዕይ ፓርቲ የኅዳሴ ግድብ ግንባታን እንደሚደግፍ አስታወቀ




please wait

No media source currently available

0:00 0:02:32 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

ኅዳሴ ግድብ “የአንድ ፓርቲ ሳይሆን የሕዝብና የሃገር ነው” ያለው የኢትዮጵያ ራዕይ ፓርቲ “ግንባታውን እንደግፋለን” ሲል መግለጫ አውጥቷል፡፡

በውጥኑ ላይ የሚቃጣ ማንኛውንም ትንኮሣና ጥቃት አጥብቆ እንደሚያወግዝም ፓርቲው በሁለተኛው ጠቅላላ ጉዔው ማጠቃለያ ባወጣው መግለጫ አመልክቷል፡፡

በሌሎች ሃገራዊ ጉዳዮች ላይ የውን አቋምም ይፋ አድርጓል፡፡

ከአዲስ አበባ የተላለፈው የእስክንድር ፍሬው ዘገባ ዝርዝሩን ይዟል፤ ያዳምጡት፡፡
XS
SM
MD
LG