በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ስለኦሮምያ ጉዳይ በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ሰልፍ ተካሄደ


ስለኦሮምያ ጉዳይ በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ሰልፍ ተካሄደ
please wait

No media source currently available

0:00 0:07:08 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

ኒው ዮርከ ከተማ ውስጥ በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ጠቅላይ ፅ/ቤት ደጅ ላይ የኢትዮጵያ መንግሥት ኦሮምያ ውስጥ እየፈፀመ ናቸው ያሏቸውን አድራጎቶች በመቃወም ከተለያዩ የዩናይትድ ስቴትስ ከተሞች የተጠራሩ ኢትዮጵያዊያንና ትውልደ ኢትዮጵያዊያን ሰልፍ አድርገዋል፡፡

XS
SM
MD
LG