በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ጉጂ ዞን ውስጥ ሰባት ሰው በታጠቁ ኃይሎች መገደሉ ተነገረ


ጉጂ ዞን ውስጥ ሰባት ሰው በታጠቁ ኃይሎች መገደሉ ተነገረ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:04 0:00

የሶማሌ ክልል ልዩ ኃይል አባላት ናቸው የተባሉ ታጣቂዎች በኦሮምያ ክልል ምሥራቅ ጉጂ ዞን በሊባን ወረዳ ጥቃት አድርሰው ሰባት ሰዎችን ገድለዋል ሲሉ የአካባቢው ነዋሪዎችና የወረዳው አስተዳዳሪ ለቪኦኤ የኦሮምኛ ዝግጅት ክፍል ገልፀዋል።

XS
SM
MD
LG