No media source currently available
በሊብያ ጂዲኤፍ በሚባል በጊዜያዊ የስደተኞች ማቆያ ካምፕ የሚኖሩ ኢትዮጵያዊያን ይረዳቸው የነበረዉ የዓለምቀፉ የስደተኞች ድርጅት/አይኦኤም/ የተገን ጠያቂነት መብታቸዉን ከልክሎ ከካምፑ እያባረራቸዉ መሆኑን ተናገሩ።