በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የመገናኛ ብዙሃን አሰራር ላይ የተደረገ ውይይት - ክፍል ሁለት


የመገናኛ ብዙሃን አሰራር ላይ የተደረገ ውይይት - ክፍል ሁለት
please wait

No media source currently available

0:00 0:29:31 0:00

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ወደ አመራሩ ከዘለቁ ወዲህ ኢትዮጵያ ውስጥ ከተከሰቱ አዎንታዊ እርምጃዎች አንዱ በመገናኛ ብዙኃን ላይ ማነቆ ሆኖ የቆየው ህግ መወገድ ነው። ህጉ ላይ መሻሻል እየተደረገ ሲሆን ለጊዜው የመናገር ነፃነት በአገሪቱ ሰፍኗል።

XS
SM
MD
LG