በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

“ቆሼ” ላይ በደረሰው አደጋ መኢአድ የከተማውን አስተዳደር ከሰሰ


“ቆሼ” ላይ በደረሰው አደጋ መኢአድ የከተማውን አስተዳደር ከሰሰ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:04 0:00

በተለምዶ “ቆሼ” ተብሎ በሚጠራው ሥፍራ ላይ የደረሰው አሳዛኝ እልቂት አዲስ አበባ “በከፍተኛ ማኅበራዊ ቀውስ ውስጥ መሆኗን የሚያሳይ ማስረጃ ነው” ሲል የመላ ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት /መኢአድ/ አስታውቋል፡፡

XS
SM
MD
LG