በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የፌዴሬሽን ምክር ቤት ስለ ትግራይ ምርጫ


የፌዴሬሽን ምክር ቤት ስለ ትግራይ ምርጫ
please wait

No media source currently available

0:00 0:07:01 0:00

የትግራይ ብሄራዊ ክልላዊ መንግሥት፣ የሥራ አስፈፃሚ አካላትና የምርጫ ኮሚሽን ምርጫን በሚመለከት ያወጣው የምርጫ አዋጅ፣ ያሳለፏቸው ውሣኔዎችና የፈፀሟቸው ተግባራት “ከህገመንግሥቱ ጋር የሚቃረኑ” መሆናቸውን የፌዴሬሽን ምክር ቤት ዛሬ ባካሄደው አስቸኳይ ጉባዔ በየነ።

XS
SM
MD
LG