No media source currently available
የትግራይ ብሄራዊ ክልላዊ መንግሥት፣ የሥራ አስፈፃሚ አካላትና የምርጫ ኮሚሽን ምርጫን በሚመለከት ያወጣው የምርጫ አዋጅ፣ ያሳለፏቸው ውሣኔዎችና የፈፀሟቸው ተግባራት “ከህገመንግሥቱ ጋር የሚቃረኑ” መሆናቸውን የፌዴሬሽን ምክር ቤት ዛሬ ባካሄደው አስቸኳይ ጉባዔ በየነ።