No media source currently available
ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማሪያም ደሳለኝ በጣሊያኗ ሲቺሊ በሚካሄደው የቡድን ሰባት ሀገሮች ስብሰባ ላይ እንዲገኙ መጋበዛቸው "የኢትዮጵያ ቦታና ሚዛን ከፍተኛ ደረጃ እያገኘ መሄዱን ያሳያል" ሲሉ ልዩ መልዕክተኛቸው አስታወቁ፡፡
አስተያየቶችን ይዩ
የፌስቡክ አስተያየት መስጫ