No media source currently available
በየሚኒስቴር መሥሪያ ቤቶቹ በወጡ ደንቦች የተለያዩ የኢትዮጵያ የፌዴራል መንግሥት ሠራተኞች ዛሬ ከቤታቸው መሥራት መጀመራቸውን የጠቅላይ ሚኒስትሩ ፅህፈት ቤት አስታውቋል።