አሳዛኙ የስደት እልቂት
ከሊቢያ ወደ ጣሊያን ከ170 በላይ የሚሆኑ ስደተኞችን ከአቅሙ በላይ የጫነ ጀልባ ቅዳሜ ለሊት በሚዲትራኒያን ባህር ሰምጦ አራት ስደተኞች ብቻ ሲተርፉ ሌሎቹ ህይወታቸውን ማጣታቸውን አንድ የስደተኞች መርጃ ድርጅት አስታወቀ። ከተረፉት ስደተኞች ሁለቱ ኤርትራዊ ሁለቱ ደግሞ ኢትዮጵያዊ ሲሆኑ አንዷ እርጉዝ ሴት እንደሆነች አጀንሲያ አበሻ የተባለው ስደተኞችን የሚረዳው ቡድን መሪ አባ ሙሴ ዘርዓይ፤ የጣሊያን ባህር ሃይልን ጠቅሰው ለአሜሪካ ድምጽ ሬድዮ ተናግረዋል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጁን 29, 2022
አርባ በመቶ የሚሆኑ አሜሪካውያን የጽንስ ማቋረጥ መብት መቀልበሱን ይቃወማሉ
-
ጁን 29, 2022
በሰላም ድርድር ጉዳይ የተቃዋሚዎች ጥሪና የመንግሥት ምላሽ
-
ጁን 29, 2022
ጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝ በሦስት ወንጀሎች ተከሰሰ
-
ጁን 29, 2022
አምስት ሴት የዩንቨስቲ ተማሪዎች የወረቀት ዋጋን የሚቀንስ ግብዓት ፈጠሩ
-
ጁን 29, 2022
ኢትዮጵያዊው ከ30 የዓለም "የሕዋ መሪ ወጣቶች" መሃከል አንዱ ኾኖ ተመረጠ
አስተያየቶችን ይዩ (2)
ተጨማሪ አስተያየቶችን ለመመልከት ይጫኑ