በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ሳውዲ አረቢያ ፈቃድ የሌላቸውን የውጭ ዜጎች እንዲወጡ ትዕዛዝ አስተላለፈች (ክፍል ሁለት)


ሳውዲ አረቢያ ፈቃድ የሌላቸውን የውጭ ዜጎች እንዲወጡ ትዕዛዝ አስተላለፈች (ክፍል ሁለት)
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:25 0:00

የኢትዮጵያ መንግስት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ከሳውዲ አረቢያ በፈቃደኝነት ወደ ሃገራቸው የሚመለሱ ኢትዮጵያውያንን ለመቀበልና አስፈላጊውን እርዳታ ለመስጠት የሚሰራ አዲስ ግብረሃይል እንዳቋቋመ በኢትዮጵያ ቴሌቭዥን በሰጠው ማብራሪያ አስታውቋል። ምስሉ ከሶስት አመታት በፊት የተነሳና ከማህደራችን የወሰድነው መሆኑን ለመግለፅ እንወዳለን።

XS
SM
MD
LG