በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የኢትዮጵያ ምርጫ በጊዜው እንዲካሄድ ኢሕአዴግ አቋም ይዟል


የኢትዮጵያ ምርጫ በጊዜው እንዲካሄድ ኢሕአዴግ አቋም ይዟል
please wait

No media source currently available

0:00 0:10:31 0:00

የፊታችን 2012 ዓ.ም መገባደጃ ላይ እንደሚካሄድ የሚጠበቀው የኢትዮጵያ አጠቃላይ ምርጫ በሕገመንግሥቱ በተቀረፀው ማዕቀፍና ጊዜ እንዲካሄድ የገዥው ኢሕአዴግ ሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አቋም መያዙ ተገልጿል።

XS
SM
MD
LG