በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

“ምስጋና አለኝ!… ወገን አለኝ!” ጌድዮን ዳንኤል


“ምስጋና አለኝ!… ወገን አለኝ!” ጌድዮን ዳንኤል
please wait

No media source currently available

0:00 0:10:17 0:00

ሶስተኛው የጌድዮን ዳንኤል “ጌዲ እንደዋዛ" የተሰኘው የሙዚቃ አልበም በገበያ ላይ ዋለ። ጌድዮን በግል ህይወቱ ውጣውረድ ምክንያት ለስምንት አመታት ከሙዚቃ ህይወት ተለይቶ ቆይቶ ነበር። ዲጄ ፋትሱ @djphatsu ስለ አዲሱ የሙዚቃ አልበምና ስለሙዚቃ ህይወቱ አነጋግሮት ነበር። #GabinaVOA #VOAAmharic #EthiopianMusic #Ethiopia #djphatsu

XS
SM
MD
LG