በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ተፈናቃዮች በከፍተኛ ችግር ላይ መሆናቸውን ገለጹ


ተፈናቃዮች በከፍተኛ ችግር ላይ መሆናቸውን ገለጹ
please wait

No media source currently available

0:00 0:08:10 0:00

ከኢትዮጵያ ሶማሌና ከሶማሌላንድ የተለያዩ ከተሞች የተባረሩ ተፈናቃይ የኦሮሞ ተወላጆች፤ በባሌ ዞን ውስጥ የምግብ እጥረትን ጨምሮ ለተለያዩ ችግሮች መጋለጣቸውን ገለጹ። የዞኑ አስተዳዳሪ ፤ “እርዳታ እየሰጠንና የተቻለንን እያደረግን ነው ለሁሉም ግን በቂ ነው ማለት አንችልም።” ብለዋል።

XS
SM
MD
LG