በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የኦፌኮ አራት አባላትን ጨምሮ በ22 ተከሳሾችና በዐቃቤ ህግ መካከል ያለው ክርክር ብይን ተለዋጭ ቀጠሮ ተሰጠ


የኦፌኮ አራት አባላትን ጨምሮ በ22 ተከሳሾችና በዐቃቤ ህግ መካከል ያለው ክርክር ብይን ተለዋጭ ቀጠሮ ተሰጠ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:40 0:00

የኦሮሞ ፌዴራላዊ ኮንግሬስ አራት ከፍተኛ የአመራር አባላትን ጨምሮ በሃያ ሁለት ተከሳሾችና በዐቃቤ ህግ መካከል ባለው ክርክር ላይ ዛሬ ሊሰጥ የነበረው ብይን እንዳልደረሰለት የፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ አራተኛ ወንጀል ችሎት አስታወቀ፡፡ ችሎቱ ተለዋጭ ቀጠሮም ሰጥቷል።

XS
SM
MD
LG