በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የእነ አቶ ጌታቸው አሰፋን አድራሻ ለማወቅ ትብብር ሊጠየቅ ነው


የእነ አቶ ጌታቸው አሰፋን አድራሻ ማወቅ ሰለተሣነው የፍርድ ቤት መጥሪያ ማድረስ እንዳልቻለ ለችሎት ያሳወቀው ፌደራል ፖሊስ ለትግራይ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን የትብብር ትዕዛዝ እንዲፃፍለት ጠይቋል።

አቃቤ ሕግ ደግሞ ተጠርጣሪዎቹ በጋዜጣ እንዲጠሩለት አመልክቷል። ፍርድ ቤቱ ጉዳዩን መርምሮ ትዕዛዝ ለመስጠት ቀጠሮ ይዟል።

የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

የእነ አቶ ጌታቸው አሰፋን አድራሻ ለማወቅ ትብብር ሊጠየቅ ነው
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:44 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG