በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በሙስና የተጠረጠሩትን ምርመራ ፖሊስ አልጨረሰም


ፌደራል የሥነ-ምግባርና ፀረ-ሙስና ኮሚሽን
ፌደራል የሥነ-ምግባርና ፀረ-ሙስና ኮሚሽን




please wait

No media source currently available

0:00 0:04:25 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

በሙስና ወንጀል ተጠርጥረው በእሥር ላይ በሚገኙት የኢትዮጵያ ገቢዎችና ጉምሩክ ባለሥልጣን የቀድሞ ኃላፊዎችና ነጋዴዎች ላይ ሁለት መቶ ሰላሣ ምስክሮችን ማሰባሰቡን መርማሪው ቡድን አስታወቀ።

ተጠርጣሪዎቹ የዋስ መብታቸው እንዲከበር ቢጠይቁም ፍርድ ቤቱ ተጨማሪ የአሥራ አራት ቀን የጊዜ ቀጠሮ ለመርማሪው ቡድን ፈቅዷል።

ከአዲስ አበባ መለስካቸው አምኃ ዝርዝር አለው፤ ያዳምጡት፡፡
XS
SM
MD
LG