No media source currently available
በማኅበራዊ ሚዲያ ትሥሥር ገጾች ላይ የሚሰራጩት ሃሰተኛና የጥላቻ መረጃዎችን ለመቆጣጠር መንግሥር መረጃ አጣሪ ተቋም ሊያቋቁም እንደሚገባ አንድ የባሕር ዳር ዩኒቨርስቲ የጋዜጠኝነትና ተግባቦት መምህርና አንድ ተማሪ ገለጹ።