በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ቆይታ ከኢትዮጵያ አየር ኃይል አዛዥ ጋር


ቆይታ ከኢትዮጵያ አየር ኃይል አዛዥ ጋር
please wait

No media source currently available

0:00 0:08:00 0:00

ህወሓት ትናንት ሌሊት ወደ ባህርዳር የተኮሳቸው ሮኬቶች ምንም ዓይነት ጉዳት አለማድረሳቸውን የኢትዮጵያ አየር ኃይል ዋና አዛዥ ሜጄር ጄነራል ይልማ መርዳሳ አስታወቁ። ሮኬቶቹ ከየት እንደተተኮሱ እናውቃለን ያሉት ዋና አዛዡ ያረፉትም በገበሬ ማሳ ላይ ነው ሲሉ ለአሜሪካ ድምፅ ተናግረዋል።

XS
SM
MD
LG