በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ህወሓትና መንግሥት አዲስ ጥቃት በመክፈት እየተካሰሱ ነው


ህወሓትና መንግሥት አዲስ ጥቃት በመክፈት እየተካሰሱ ነው
please wait

No media source currently available

0:00 0:07:09 0:00

የኢትዮጵያ መንግሥት “ህወሓት በዋግ፣ በወልቃይት አቅጣጫና በሱዳን ድንበር አካባቢ ወረራ ከፍቷል” ሲል ክሥ ያሰማ ሲሆን ህወሓት ደግሞ “በተለያዩ አቅጣጫዎች ጥቃት የፈፀመው የፈዴራል መንግሥት ኃይል ነው” ብሏል።

በሌላ በኩል ትናንት እኩለ ሌሊት መቀሌ ላይ የአየር ጥቃት መፈፀሙን የፈረንሳይ ዜና ወኪል (ኤኤፍፒ) ዘግቧል።

ጦርነቱ ተባብሶ በቀጠለበት በአሁኑ ወቅት የሰላም ጥሪዎች የቀጠሉ ሲሆን የኢትዮጵያ ሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች ምክር ቤት ባወጣው መግለጫ ግጭቱን ያለምንም ቅድመ ሁኔታ እንዲቆምና ሰብዓዊ ድጋፎች እንዲቀጥሉ አሳስቧል።

XS
SM
MD
LG