No media source currently available
ዓለም አቀፉ በቤት ውስጥ ስራ የተሰማሩ ሰዎች ቀንን በማስመልከት የእግር ጉዞና ሰላማዊ ሰልፍ በቤሩት ተካሄደ። በቤሩት ለስራ የተሰማሩ ኢትዮጵያውያን በሰላማዊ ሰልፉ ላይ በመገኘት ችግሮቻችን ይፈቱ፣ ድምፃችንን ይሰማ ሲሉ መፈክሮቻቸውን አሰምተዋል።
አስተያየቶችን ይዩ
የፌስቡክ አስተያየት መስጫ