በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የ “መፈንቅለ-መንግሥት ሙከራ” በባሕር ዳር


የ “መፈንቅለ-መንግሥት ሙከራ” በባሕር ዳር
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:32 0:00

በአማራ ብሄራዊ ክልላዊ መንግሥት የመፈንቅለ መንግስት ሙከራ መደረጉን የኢትዮጵያ መንግሥት አስታወቀ። በክልልሉ ዛሬ በተደራጀ ሁኔታ በመንግሥት መዋቅር ላይ ጥቃት ለመሠንዘር መሞከሩን የጠቅላይ ሚኒስትሩ ፅሕፈት ቤት የፕሬስ ኃላፊ አቶ ንጉሡ ጥላሁን ማምሻውን ለቪኦኤ በሰጡት መግለጫ ተናግረዋል።

XS
SM
MD
LG