በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

እስረኞችን የመፍታትና ማዕከላዊን የመዝጋት ውሳኔው በአስቸኳይ ግልጽ እንዲደረግ ተጠይቋል


እስረኞችን የመፍታትና ማዕከላዊን የመዝጋት ውሳኔው በአስቸኳይ ግልጽ እንዲደረግ ተጠይቋል
please wait

No media source currently available

0:00 0:11:41 0:00

የኢትዮጵያ መንግሥት ለዘመናት ሲክደው የነበረውን የፖለቲካ እስረኞች አምኖ ለመፍታት መወሰኑ የሚያስደስት ነው ያሉ ከዚህ ቀደም ታስረው የተፈቱ ሦስት የኢንተርኔት አምደኞች፤ “ነገር ግን ጉዳዩ እንደተለመደው የፖለቲካ ማታለያ ሆኖ እንዳይቀር ውሳኔው ግልጽ ሊደረግና በሀገሪቱ ውስጥ ባሉ እስር ቤቶች በየትኛውም የፖለቲካ አመለካከታቸው የታሰሩ ሰዎች በአስቸኳይ ሊፈቱ” ይገባል ብለዋል።

XS
SM
MD
LG