በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

አቶ እስክንድር ነጋ ማረሚያ ቤት ውስጥ ድብደባ እንደተፈፀመባቸው ፓርቲያቸው አስታወቀ


አቶ እስክንድር ነጋ ማረሚያ ቤት ውስጥ ድብደባ እንደተፈፀመባቸው ፓርቲያቸው አስታወቀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:17 0:00
አቶ እስክንድር ተፈጽሞባቸዋል በተባለው ድብደባ ምክንያት ዛሬ በነበራቸው ቀጠሮ ችሎት እንዳልተገኙ የፓርቲው ሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ ዶ/ር በቃሉ አጥናፉ ለአሜሪካ ድምጽ ገልጸዋል፡፡
ድብደባው የተፈጸመባቸው ከዚህ ቀደምም ያሰጓቸው ስለነበር ወደ ሌላ ማረሚያ ቤት ከተወሰዱ በኋላ በድጋሚ ወደ ቂሊንጦ በተመለሱ ግለሰቦች መሆኑን የገለጹት ደግሞ ጠበቃቸው ሄኖክ አክሊሉ ናቸው፡፡
የኢትዮጵያ መንግሥት የኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ዶ/ር ለገሰ ቱሉ፣ ስለጉዳዩ ለአሜሪካ ድምጽ በሰጡት አስተያየት ክስተቱ በግለሰቦች መካከል የተፈጠረ አለመግባባት እንጂ ሆነ ተብሎ አቶ እስክንድርን ለማጥቃት ታስቦ የተደረገ አይደለም ብለዋል፡፡
XS
SM
MD
LG