No media source currently available
የኢትዮጵያ ሳተላይት ቴሌቪዥን /ኢሳት/ የሚሠራው ለትርፍ ያልሆነ የመገናኛ ብዙኃን ድርጅት እና የሕዝብ ተቋም መሆኑን ገለፀ። የድርጅቱ ዋነኛ ፈተናዎች የገንዘብ አቅምና የባለሙያ እጥረት መሆኑንም የተቋሙ ጋዜጠኞች አመልክተዋል።
አስተያየቶችን ይዩ
የፌስቡክ አስተያየት መስጫ