በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የኢህአዴግ ሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ ውሳኔን በተመለከተ የፖለቲካ ተንታኞች አስተያየት


የኢህአዴግ ሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ ውሳኔን በተመለከተ የፖለቲካ ተንታኞች አስተያየት
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:55 0:00

ለሁለት ቀናት ይካሄዳል የተባለ ስብሰባውን ዛሬ የጀመረው የኢሕአዴግ ሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ የአልጀርሱን ሥምምነትና የድንበር ኮሚሽኑን ውሣኔ ሙሉ በሙሉ ተቀብሎ ተግባራዊ ለማድረግ የደረሰበት ውሣኔ የኢትዮጵያ መንግሥት ባለፉ ዓመታት ካንፀባረቀው አቋም የተለየ እንደሆነ የፖለቲካ ተንታኞች እየተናገሩ ነው።

XS
SM
MD
LG