በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ለፀደቀው ዐዋጅ የተሰጠው ድምፅ አነጋጋሪ ሆኗል


ለፀደቀው ዐዋጅ የተሰጠው ድምፅ አነጋጋሪ ሆኗል
please wait

No media source currently available

0:00 0:08:47 0:00

በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የፀደቀው የአስቸኳይ ጊዜ ዐዋጅ አፀዳደቅ በሕገ መንግስቱ መሰረት ግድፈት አለበት ሲሉ ያነጋገርናቸው የፖለቲካ ፓርቲ አመራርና የሕግ ባለሞያ ገለፁ። በሀገሪቱ ሕገ መንግስት ላይ ዐዋጁ በሁለት ሦስተኛ ድምፅ መፅደቅ እንዳለበት በግልፅ እንደሚያስቀምጥና ይህ ድምፅ ደግሞ አለመገኘቱን ይናገራሉ።

XS
SM
MD
LG