በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ከምርጫ ጋር በተያያዘ ሰዎች ታሰሩ


ከምርጫ ጋር በተያያዘ ሰዎች ታሰሩ
please wait

No media source currently available

0:00 0:08:19 0:00
ከምርጫ ጋር በተያያዘ በወንጀል ተሳትፈዋል ያላቸውን 194 ግለሰቦችን በቁጥጥር ስር ማዋሉን የደቡብ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ። 91 ምርመራ ተደርጎባቸው 26 በፍርድ ቤት ውሳኔ ተላልፎባቸዋል ሲሉ የክልሉፖሊስ ኮምሽነርነቢዩ አኢሳያስገልጠዋል።
በሌላ በኩል በደቡብክልል ምርጫው 98 በመቶ እንድሁም ሲዳማ ክልልም መጠናቀቁን የኢትዮጵያብሄራዊ ምርጫቦርድ የደቡብእና የሲዳማክልል ቅርንጫፍ አስተባባሪ ዛሬ ለጋዜጠኞች በሰጡት መግለጫ አስታውቀዋል።
XS
SM
MD
LG