No media source currently available
የኢትዮጵያ የሀይማኖት ተቋማት መማክርት ጉብኤ እና የሃገር ሽማግሌዋች በዛሬው ዕለት በመቀሌ ከተማ ከትግራይ ክልል ከፍተኛ አመራሮች በሃገራዊ ሰላም ጉዳው ውይይት አካሄዱ።