በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የታሰሩ እንዲፈቱ የመብቶች ኮሚሽኑ አሳሰበ


የታሰሩ እንዲፈቱ የመብቶች ኮሚሽኑ አሳሰበ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:18 0:00

በአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ ምክንያት የታሰሩ ሰዎች በአፋጣኝ እንዲፈቱ የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን ጥሪ አቅርቧል። የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁን ማንሳቱን እንደ በጎ ተግባር መመልከቱንም ኮሚሽኑ ገልጿል። በኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን የክትትልና ምርመራ ዳይሬክተር ለቪኦኤ የሰጡትን ማብራሪያ የያዘ ዘገባ ተያይዟል።

XS
SM
MD
LG