በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የጋምቤላው ግድያ የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን የምርመራ ውጤት


የጋምቤላው ግድያ የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን የምርመራ ውጤት
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:33 0:00

በጋምቤላ ክልል ባለፈው ሰኔ 7, 2014ዓም በተፈጠረው ሁከት 57 ሰላማዊ ሰዎችመገደላቸውን የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን አስታወቀ።

ሃምሳ ያህል ሰዎች ከፍርድ ውጭ በክልሉ ልዩ ሃይል፣ መደበኛ ፖሊስ እናሚሊሻዎች መገደላቸውን በመረጃ ማረጋገጡን የገለፀው ኮሚሽን ሌሎች ሰባት ሰዎች ደግሞ በኦነግ ሸኔ ታጣቂዎች እና በጋምቤላ ነፃነት ግንባር መገደላቸውንአስረድቷል።

የኮምሽኑን መግለጫ የተከታተለችው ጸሃይ ዳምጠው ተከታዩን ዘግባለች።

XS
SM
MD
LG