በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የግብፅ አዲስ የፖለቲካ ሁኔታና ኢትዮጵያ - የአቶ ጌታቸው ረዳ አስተያየት


አቶ ጌታቸው ረዳ
አቶ ጌታቸው ረዳ




please wait

No media source currently available

0:00 0:12:32 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

ግብፅ ውስጥ የተፈጠረው ሁኔታ ኢትዮጵያ በጀመረችው ሥራ ላይ የሚፈጥረው “አዎንታዊም ይሁን አሉታዊ ተፅዕኖ የለውም” ሲሉ በጠቅላይ ሚኒስትር ፅሕፈት ቤት የሚዲያና ኮምዩኒኬሽንስ ጉዳዮች ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ጌታቸው ረዳ ገልፀዋል፡፡

ኢትዮጵያ የግብፅን ቀውስ በተለይ ከኅዳሴ ግድብ ጋር በተያያዘ እንዴት ትመለከተዋለች? ለአቶ ጌታቸው የቀረበ የመጀመሪያው ጥያቄ ነበር፤

ሚኒስትሩ ለቪኦኤ የሰጡትን ሙሉውን ቃለምልልስ ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡
XS
SM
MD
LG