በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የአምባሳደር ዲና ሙፍቲ ሳምንታዊ መግለጫ


የአምባሳደር ዲና ሙፍቲ ሳምንታዊ መግለጫ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:02 0:00

ጎረቤት የአፍሪካ ሀገራት ሆኑ አያሌ መንግሥት በአሁኑ ጊዜ በትግራይ ብሄራዊ ክልል የሚታየው ግጭት የውስጥ ጉዳይ እንደሆነ አቋማቸውን እንደገለፁ የውጭ ጉዳይ ሚኒቴር አስታወቀ። በአካባቢው ሊከሰት የሚችለው ሰብዓዊ ቀውስ ከማንም ባላነሰ መንግሥትን እንደሚያሳሰበውና ይሄም እንዳይፈጠር የተቻለውን ሁሉ እደሚያደርግ የሚኒስትሩ ቃል አቀባይ ዲና ሙፍቲህ ተናገሩ።

XS
SM
MD
LG