በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በምሥራቅ አፍሪካ ጎርፍ ጉዳት ማድረሱን እንደቀጠለ ነው


በምሥራቅ አፍሪካ ጎርፍ ጉዳት ማድረሱን እንደቀጠለ ነው
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:36 0:00

በተለያዩ የምሥራቅ አፍሪካ አካባቢዎች ሰሞኑን እየጣለ ያለው ከባድ ዝናብ ብዙ ሕይወት ማጥፋቱና በመቶዎች ሺሆች የሚቆጠር ሰው ማፈናቀሉ እየተነገረ ነው። በከበደው ዶፍ በብዛት እየተጎዱ ያሉት ኬንያ፣ ሶማሊያና ርዋንዳ መሆናቸው ታውቋል።

XS
SM
MD
LG