በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በምዕራብ አርሲ ዞን ዶዶላ ከተማ ግጭት ህይወታቸው ያለፈ ቀብር ሥነ ስርዓት ተፈፀመ


በምዕራብ አርሲ ዞን ዶዶላ ከተማ ግጭት ህይወታቸው ያለፈ ቀብር ሥነ ስርዓት ተፈፀመ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:10 0:00

በምዕራብ አርሲ ዞን ዶዶላ ከተማ ተቀስቅሶ በነበረ ግጭት ሰባት ሰዎች እንደተገደሉና ዛሬ ቀብራቸው እንደተፈፀመ ታወቀ፡፡ የመከላከያ ሰራዊት ከተማውን ከተቆጣጠረ በኋላ፣ አንፃራዊ ሰላም እንዳገኘችም ተገልጿል፡፡ ፖሊስ የደረሰውን ጉዳት ለይቶ ለማወቅ አንድ ቡድን ማቋቋሙን ተናግሯል፡፡

XS
SM
MD
LG