በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በወለጋ ህፃናት በምግብ እጥረት እየሞቱ ነው


በወለጋ ህፃናት በምግብ እጥረት እየሞቱ ነው
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:06 0:00

በሆሮ ጉዱሩ ወለጋ ሀሙሩ ጉዪ ቴቦ ቀበሌ የሰፈሩ ተፈናቃዮች "ላለፉት ሶስት ወራት የእህል ድጋፍ በመቋረጡ ከ10 በላይ ሕፃናት በምግብ እጥረት ሞቱ" ሲሉ ገለፁ፡፡

XS
SM
MD
LG