No media source currently available
ከቄለም ወለጋ አንፊሎ ወረዳ በፀጥታ ስጋት ምክንያት ወደ ጋምቤላ መሸሻቸውን አንዳንድ ግለሰቦች ገለፁ። ከተፈናቀሉት መካከል የሸሸነው ታጥቀው ከሚንቀሳቀሱ የኦነግ ሸኔ አባላት ጥቃት ለማምለጥ ነው ብለዋል።