በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ከቄለም ወለጋ አንፊሎ ወረዳ ሙጊ ከተማ የተፈናቀሉ ሥጋታቸውን ገለፁ


ከቄለም ወለጋ አንፊሎ ወረዳ ሙጊ ከተማ የተፈናቀሉ ሥጋታቸውን ገለፁ
please wait

No media source currently available

0:00 0:08:49 0:00

ከቄለም ወለጋ አንፊሎ ወረዳ በፀጥታ ስጋት ምክንያት ወደ ጋምቤላ መሸሻቸውን አንዳንድ ግለሰቦች ገለፁ። ከተፈናቀሉት መካከል የሸሸነው ታጥቀው ከሚንቀሳቀሱ የኦነግ ሸኔ አባላት ጥቃት ለማምለጥ ነው ብለዋል።

XS
SM
MD
LG