በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የዓለምቀፉ የስደተኞች ድርጅት ተጨማሪ የሰው ኃይል ወደ ሞያሌ ሊልክ ነው


የዓለምቀፉ የስደተኞች ድርጅት ተጨማሪ የሰው ኃይል ወደ ሞያሌ ሊልክ ነው
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:29 0:00

የባለፈው ቅዳሜ ግድያ ሸሽተው በኬንያ ሰፍረው የሚገኙ የኢትዮጵያ ስደተኞች ዘላቂ መፍትሄ እንዲያገኙ የዓለምቀፉ የስደተኞች ድርጅት /ዩኤንኤችሲአር/ ተጨማሪ የሰው ኃይል ወደ ቦታው ሊልክ መሆኑን የድርጅቱ ኬንያ ቅርንጫፍ ቃል አቀባይ ዩቮን ንዴጌ ተናገሩ።

XS
SM
MD
LG