በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የድሬዳዋ ነዋሪዎች አንድነት ፓርቲ መስራች ከእስር ተፈቱ


የድሬዳዋ ነዋሪዎች አንድነት ፓርቲ መስራች ከእስር ተፈቱ
please wait

No media source currently available

0:00 0:01:55 0:00

እንደ አዲስ አበባው ባልደራስ የድሬዳዋ ነዋሪዎችን በከተማ ደረጃ ለማታገል የተቋቋመው ድሬዳዋ አቀፍ የፖለቲካ ፓርቲ መስራች ከ4 ወራት እስር በኋላ በዛሬው ዕለት መፈታታቸው ተገለጸ። የድሬዳዋ ነዋሪዎች አንድነት ፓርቲ የተሰኘው ፓርቲ መስራች አቶ ሲሳይ አየለ የታሰረው በፌስቡክ ገጻቸው ካወጡት መረጃ ጋር በተያያዘ ነው።

XS
SM
MD
LG