No media source currently available
“ለምሥራቅ ኢትዮጵያ ኢኮኖሚና ፀጥታ ሥጋት ነው” ያለውን “ህገወጥ የገንዘብ ዝውውር ለመቆጣጠር ወስጄዋለሁ” ባለው እርምጃ ወደ አንድ ሚሊዮን ገደማ ብርና ሌሎች የተለያዩ ሃገሮች ገንዘቦችን መያዙን መዋሉን የድሬ ዳዋ አስተዳደር አስታውቋል። ሌሎች ክልሎችም ተመሳሳይ እርምጃዎችን እየወሰዱ መሆናቸው ተገልጿል።