በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በሊቢያ በተፈፀመ የአየር ድብደባ 44 ሰዎች ተገደሉ


በሊቢያ በተፈፀመ የአየር ድብደባ 44 ሰዎች ተገደሉ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:56 0:00

ከሊቢያ ዋና ከተማ ትሪፖሊ ወጣ ብሎ በሚገኝ ታጃውራ በተባለ ፍልሰተኞች በታሰሩበት ቦታ በተፈፀመ የአየር ጥቃት እስካሁን 44 ሰዎች መሞታቸው ተረጋግጧል። 130 ሰዎች ደግሞ ቆስለዋል። የተባበሩትን መንግሥታት ድርጅት ድርጊቱን በእጅጉ አውግዞታል። ጥቃቱ በደረሰበት እስር ቤት የሚገኙ ኤርትራውያን ስለ አደጋው ለአሜሪካ ድምፅ ሲናገሩ ፤ በአየር ድብደባው ሕይወታቸውን ካጡት ውስጥ ኢትዮጵያውያንና ኤርትራውያን "የሉበትም" ብለዋል።

XS
SM
MD
LG