በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የዋሽንግተን ሆቴሎች የዩክሬን ተፈናቃዮችን እየረዱ ነው


የዋሽንግተን ሆቴሎች የዩክሬን ተፈናቃዮችን እየረዱ ነው
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:17 0:00

በዋሽንግተን የመስተንግዶ ዘርፍ ውስጥ ያሉት የሆቴልና መሰል አገልግሎት ሰጭዎች፣ ባላፈው የካቲት በተጀመረው የሩሲያ ወረራ የተፈናቀሉ ስደተኞችን መርዳት የጀመሩት ወዲያውኑ ነበር፡፡ ዩናይትድ ስቴትስ ውስጥ ያሉት መጠጥ ቤቶችና ምግብ ቤቶች ገንዘብ በማሰባሰቡ ላይ በንቃት እየተሳተፉ ነው፡፡

XS
SM
MD
LG