No media source currently available
በህወሃት ልዩ ኃይልና በሃገር በመከላከያ ሰራዊት መካከል የተካሄደው ውጊያ ከመጀመሩ አንድ ቀን አስቀድሞ “ክባቦ ህይወት" ከተሰኘ የህወሓት እርሻ ጣቢያ መፈናቀላቸውን የሚገልጡ ዜጎች የሰብአዊ ድጋፍ ባለማግኘታቸው ለችግር ተጋልጠናል ሲሉ ለአሜሪካ ድምጽ ተናገሩ።