በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ከክባቦ ህይወት የእርሻ ጣቢያ የተፈናቀሉ የሰብዓዊ ድጋፍ እርዳታ ጠየቁ


ከክባቦ ህይወት የእርሻ ጣቢያ የተፈናቀሉ የሰብዓዊ ድጋፍ እርዳታ ጠየቁ
please wait

No media source currently available

0:00 0:08:04 0:00

በህወሃት ልዩ ኃይልና በሃገር በመከላከያ ሰራዊት መካከል የተካሄደው ውጊያ ከመጀመሩ አንድ ቀን አስቀድሞ “ክባቦ ህይወት" ከተሰኘ የህወሓት እርሻ ጣቢያ መፈናቀላቸውን የሚገልጡ ዜጎች የሰብአዊ ድጋፍ ባለማግኘታቸው ለችግር ተጋልጠናል ሲሉ ለአሜሪካ ድምጽ ተናገሩ።

XS
SM
MD
LG