በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በደምቢ ዶሎ ዩኒቨርሲቲ ተከስቶ የነበረ ግጭት መብረዱ ተገለፀ


በደምቢ ዶሎ ዩኒቨርሲቲ ተከስቶ የነበረ ግጭት መብረዱ ተገለፀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:34 0:00

በደምቢ ዶሎ ዩኒቨርሲቲ ውስጥ ተከስቶ የነበረ የተማሪዎች ግጭት መብረዱን የዩኒቨርሲቲው ፕሬዝዳንት ዶክተር ለታ ተስፋዬ ገልፀዋል። ከትናንት በስተያ ሰኞ አንድ ተማሪ ማንነቱ ባልታወቀ ግለሰብ መገደሉንም ፕሬዝዳንቱ ተናግረዋል። በመቱ ዩኒቨርሲቲም ተማሪዎች ወደ ትምህርት እንዲመለሱ ውይይት መካሄዱን ዩኒቨርሲቲው አስታውቋል::

XS
SM
MD
LG