በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በካኩማ እና ዳዳብ የሚገኙ የኬንያ የስደተኞች ጉዳይ ቢሮዎች ዝግ መሆናቸዉን ስደተኞች ይናገራሉ


በካኩማ እና ዳዳብ የሚገኙ የኬንያ የስደተኞች ጉዳይ ቢሮዎች ዝግ መሆናቸዉን ስደተኞች ይናገራሉ
please wait

No media source currently available

0:00 0:09:41 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

የኬንያ መንግስት በዳዳብና ካኩማ የስደተኞች መጠለያ ጣቢያ የሚገኘውን መስሪያ ቤት መዝጋቱን በጣቢያው የሚኖሩ ስደተኞች ተናገሩ። ስደተኞቹ እንደሚሉት የጣቢያው አስተዳደር የሆነዉ የኬንያ የስደተኞች ጉዳይ ቢሮ ቅርንጫፍ ከባለፈዉ ሳምንት መጨረሻ አንስቶ ሙሉ በሙሉ አገልግሎት መስጠት አቁሟል።

XS
SM
MD
LG