በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የመጀመሪያው የምርጫ ክርክር ኦሃዮ በምትገኘው ክሊቭላንድ ከተማ ይካሄዳል


የመጀመሪያው የምርጫ ክርክር ኦሃዮ በምትገኘው ክሊቭላንድ ከተማ ይካሄዳል
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:15 0:00

ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትረምፕንና ዲሞክራቱን የቀድሞ ምክትል ፕሬዚዳንት ጆ ባይደንን ፊት ለፊት የሚያጋጥመው የመጀመሪያው የምርጫ ክርክር ማክሰኞ ኦሃዮ በምትገኘው ክሊቭላንድ ከተማ ይካሄዳል። ክርክሩ ሁለቱ ተወዳዳሪዎች ፊት ለፊት ቀርበው እንዲያካሂዱ ከታቀደው ሦስት የክርክር መድረኮች የመጀመሪያው ነው።

XS
SM
MD
LG