በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የሲፒጄ የፕሬስ ነፃነት ሎሬቶች እማኝነት ሰጡ


የሲፒጄ የፕሬስ ነፃነት ሎሬቶች እማኝነት ሰጡ
please wait

No media source currently available

0:00 0:09:43 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

ዩናይትድ ስቴትስ የሕግ መወሰኛ ምክር ቤት የሰብዓዊ መብቶች ክንፍ እና የታም ላንቶስ የሰብዓዊ መብቶች ተሟጋች ኮሚሽን የዓለም አቀፍ የጋዜጠኞች ደኅንነት ተሟጋቹ ቡድን ሲፒጄ የዘንድሮ ተሸላሚዎችን ምስክርነት አደመጠ። ከተሸላሚዎቹ አንዱ የዞን ዘጠኝ ብሎገሮች ቡድን አባሏ ሶሊያና ሽመልስ ተናግራለች።

XS
SM
MD
LG