No media source currently available
ሁለት የዩናይትድ ስቴትስ እና የጀርመን ኩባንያዎች ለኮቪድ-19 የመከላከያ ክትባት ፍለጋ በጋራ እያካሄዱ ያሉት የምርምር ሥራ በያዝነው ሳምንት በሰዎች ላይ ሙከራ ወደሚደረግበት የጥናቱ እርከን መሸጋገሩ ይፋ ተደረገ። ከተሳታፊዎቹም አንዳንዶቹም የዩናይትድ ስቴትስ የሕክምና ተማሪዎች ናቸው።