በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ኮቪድ በኢትዮጵያ እየተባባሰ ነው


ኮቪድ በኢትዮጵያ እየተባባሰ ነው
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:37 0:00

ኢትዮጵያ ውስጥ ባለፉት አሥር ቀናት በየቀኑ 12 ሰዎች በኮቪድ-19 እየሞተ መሆኑ ተገለፀ። ለመጭው ሃገር ሃቀፍ ምርጫ መደረግ ባለባቸው ጥንቃቄዎች ላይም መሥሪያ ቤታቸው እየሠራ መሆኑን የጤና ሚኒስትሯ ዶ/ር ሊያ ታደሰ ተናግረዋል።

XS
SM
MD
LG